መዝሙር 25:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ነፍሴን ጠብቅና አድነኝ፥ አንተን ታምኛለሁና አልፈር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ነፍሴን ጠብቃት፤ ታደገኝም፤ መጠጊያዬ ነህና አታሳፍረኝ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ጠብቀኝ፤ አድነኝም፤ አንተን መጠጊያ ስላደረግሁ ኀፍረት እንዲደርስብኝ አታድርግ። See the chapter |