Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 25:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 የልቤ ችግር ብዙ ነው፥ ከጭንቀቴ አውጣኝ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 የልቤ መከራ በዝቷል፤ ከጭንቀቴ ገላግለኝ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ከደረሰብኝ ችግር ሁሉ እንድላቀቅ አድርገኝ፤ ከጭንቀቴም ሁሉ አድነኝ።

See the chapter Copy




መዝሙር 25:17
8 Cross References  

በተጨነቁ ጊዜ ወደ ጌታ ጮኹ፥ ከመከራቸውም አዳናቸው፥


ጌታ ልባቸው ለተሰበረ ቅርብ ነው፥ መንፈሳቸው የተሰበረውንም ያድናቸዋል።


አምላኬ ሆይ፥ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ታወከች፥ ስለዚህ በዮርዳኖስ ምድር በአርሞንኤምም በታናሹ ተራራ አስታውስሃለሁ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements