መዝሙር 22:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ጭንቀት ቀርባለችና የሚረዳኝም የለምና ከእኔ አትራቅ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ብዙ ኰርማዎች ከበቡኝ፤ ኀይለኛ የባሳን በሬዎችም ዙሪያዬን ቆሙ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ብዙ ጠላቶች እንደሚዋጉ በሬዎች ከበውኛል፤ እንደ ባሳን ተዋጊ ኰርማዎችም በዙሪያዬ ናቸው፤ See the chapter |