መዝሙር 19:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ቀን ለቀን ንግግርን ታወጣለች፥ ሌሊትም ለሌሊት እውቀትን ትናገራለች። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ንግግር የለም፤ ቃል የለም፤ ድምፃቸው በጆሮ የሚሰማ አይደለም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ንግግር ወይም ቃላት የላቸውም፤ ድምፃቸውም አይሰማም፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 መሥዋዕትህን ያስብልህ፤ ቍርባንህንም ያለምልምልህ። See the chapter |