Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 18:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

36 ለደኅንነቴም ጋሻን ሰጠኸኝ፥ ቀኝህም ትረዳኛለች፥ ትምህርትህም አሳደገችኝ፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

36 ከሥሬ ያለውን ስፍራ ለአረማመዴ አሰፋህልኝ፤ እግሬም አልተንሸራተተም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

36 መረማመጃዬን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።

See the chapter Copy




መዝሙር 18:36
9 Cross References  

በሄድህ ጊዜ እርምጃህ አይታገድም፥ ብትሮጥም አትሰናከልም።


እርምጃዬን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተሰነካከሉም።


ለመዘምራን አለቃ በበገናዎች፥ የዳዊት መዝሙር።


እንዲሁም አንተን ከመከራ ችግር ወደሌለበት ወደ ሰፊ ስፍራ በወሰደህ ነበር፥ በማዕድህም ላይ ቅባት የሞላበት ምግብ በተዘጋጀ ነበር።


ነገር ግን የምጠመቃት ጥምቀት አለችኝ፤ እስክትፈጸምም ድረስ እንዴት እጨነቃለሁ?


የኃይሉም እርምጃ ትጠብባለች፥ ምክሩም ትጥለዋለች።


ነፍሴ ከኋላህ ተቆራኘች፥ እኔንም ቀኝህ ተቀበለችኝ።


እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ፤ እኔ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ፤ አበረታሃለሁ፥ እረዳሀለሁ፥ በጽድቄም ቀኝ ደግፌ እይዝሃለሁ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements