መዝሙር 18:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 የጌታን መንገድ ጠብቄአለሁና፥ በአምላኬም አላመፅሁም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ሕጎቹ ሁሉ በፊቴ ናቸው፤ ከሥርዐቱም ዘወር አላልሁም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 የእግዚአብሔርን ሕጎች ሁሉ እፈጽማለሁ ሥርዓቱንም ከማክበር ወደ ኋላ አላልኩም። See the chapter |