Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 147:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ለጌታ በምስጋና ዘምሩ፥ ለአምላካችንም በመሰንቆ ዘምሩ፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ለእግዚአብሔር በምስጋና ዘምሩ፤ ለአምላካችንም በመሰንቆ ምስጋና አቅርቡ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ለእግዚአብሔር የምስጋና መዝሙር ዘምሩ፤ በገና እየደረደራችሁ ለአምላካችን ዘምሩ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ቃሉን ልኮ ያቀ​ል​ጠ​ዋል፤ ነፋ​ሱን ያነ​ፍ​ሳል፥ ውኆ​ች​ንም ያፈ​ስ​ሳል።

See the chapter Copy




መዝሙር 147:7
8 Cross References  

መኳንንት ከግብጽ ይመጣሉ፥ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች።


ለጌታ በመሰንቆ፥ በመሰንቆና በዝማሬ ድምፅ ዘምሩ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements