መዝሙር 146:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ማዳን በማይችሉ በአለቆች፥ በሰው ልጅ፥ አትታመኑ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 በገዦች አትታመኑ፤ ማዳን በማይችሉ በሰው ልጆችም አትመኩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ማዳን ስለማይችሉ በመሪዎች ወይም በማንኛውም ፍጡር አትተማመኑ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ልባቸው የቈሰለውን ይፈውሳል፥ ቍስላቸውንም ያደርቅላቸዋል። See the chapter |