Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 145:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 ጌታ በቃሎቹ የታመነ ነው፥ በሥራውም ሁሉ ጻድቅ ነው፥ ጌታ የሚወድቁትን ሁሉ ይደግፋቸዋል፥ ያጎነበሱትንም ያነሣቸዋል።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 እግዚአብሔር የሚንገዳገዱትን ሁሉ ይደግፋል፤ የወደቁትንም ሁሉ ያነሣል።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 የሚንገዳገዱትን ይደግፋል፤ የወደቁትንም ያነሣቸዋል።

See the chapter Copy




መዝሙር 145:14
8 Cross References  

ጌታ የዕውሮችን ዐይን ያበራል፥ ጌታ የወደቁትን ያነሣል፥ ጌታ ጻድቃንን ይወድዳል፥


ቢወድቅም አይጣልም፥ ጌታ እጁን ይዞ ይደግፈዋልና።


እግሮቼ ተሰናከሉ ባልሁ ጊዜ፥ አቤቱ፥ ጽኑ ፍቅርህ ረዳኝ።


እርዳኝ እድናለሁም፥ ሁልጊዜም ሥርዓትህን እመረምራለሁ።


ይህን ሳስብ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ፈሰሰች፥ ወደ እግዚአብሔር ቤት ወደ ምስጋና መኖሪያ ስፍራ እገባለሁና፥ በዓል የሚያከብሩ ሰዎች የደስታና ምስጋና ቃል አሰሙ።


ከአላዋቂነቴ የተነሣ ቁስሌ ሸተተ በሰበሰም፥


Follow us:

Advertisements


Advertisements