መዝሙር 145:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ጌታ በቃሎቹ የታመነ ነው፥ በሥራውም ሁሉ ጻድቅ ነው፥ ጌታ የሚወድቁትን ሁሉ ይደግፋቸዋል፥ ያጎነበሱትንም ያነሣቸዋል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 እግዚአብሔር የሚንገዳገዱትን ሁሉ ይደግፋል፤ የወደቁትንም ሁሉ ያነሣል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 የሚንገዳገዱትን ይደግፋል፤ የወደቁትንም ያነሣቸዋል። See the chapter |