መዝሙር 139:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በክፋት ይናገሩብሃልና፥ ጠላቶችህም በከንቱ ያምፁብሃል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ስለ አንተ በክፉ ሐሳብ ይናገራሉና፤ ጠላቶችህም ስምህን በከንቱ ያነሣሉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 እነርሱ በአንተ ላይ ክፉ ነገር ይናገራሉ፤ በጠላትነትም ስምህን በክፉ ያነሣሉ። See the chapter |