መዝሙር 135:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የሚሠሩአቸው ሁሉ የሚታመኑባቸውም ሁሉ እንደ እነርሱ ይሁኑ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 እነዚህን የሚያበጁ፣ የሚታመኑባቸውም ሁሉ እንደ እነርሱ ይሁኑ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 የሠሩአቸውና የሚታመኑባቸው ሁሉ እንደነዚህ ጣዖቶች ናቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ጽኑዓን ነገሥታትን የገደለ፤ ምሕረቱ ለዘለዓለም ነውና፤ See the chapter |