መዝሙር 135:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ምድራቸውንም ርስት አድርጎ ለእስራኤል ለሕዝቡ ርስት ሰጠ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ምድራቸውንም ርስት አድርጎ፣ ለሕዝቡ ርስት እንዲሆን ለእስራኤል ሰጠ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ምድራቸውንም ለሕዝቡ ለእስራኤል ርስት አድርጎ ሰጠ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በጸናች እጅ በተዘረጋችም ክንድ፤ ምሕረቱ ለዘለዓለም ነውና፤ See the chapter |