Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 132:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 አቤቱ፥ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፥ አንተና የመቅደስህ ታቦት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 እግዚአብሔር ሆይ ተነሥ፣ ከኀይልህ ታቦት ጋራ ወደ ማረፊያ ቦታህ ግባ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 እግዚአብሔር ሆይ! የኀይልህ መግለጫ ከሆነችው ከቃል ኪዳን ታቦት ጋር ወደምታርፍበት ወደ ቤተ መቅደስ ግባ።

See the chapter Copy




መዝሙር 132:8
4 Cross References  

ኃይላቸውን ለምርኮ፥ ሽልማቱንም በጠላት እጅ ሰጠ።


ለመዘምራን አለቃ፥ የዳዊት የምስጋና መዝሙር።


Follow us:

Advertisements


Advertisements