መዝሙር 129:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 አራሾች በጀርባዬ ላይ አረሱ፥ ትልማቸውን አስረዘሙ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ዐራሾች ጀርባዬን ዐረሱት፤ ትልማቸውንም አስረዘሙት።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ጀርባዬን በጅራፍ ተልትለው፥ የታረሰ ማሳ አስመስለውታል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 አቤቱ፥ ኀጢአትንስ ብትጠባበቅ፥ አቤቱ፥ ማን ይቆማል? See the chapter |