መዝሙር 126:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 በዕንባ የሚዘሩ በእልልታ ይለቅማሉ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 በእንባ የሚዘሩ፣ በእልልታ ያጭዳሉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 በእንባ የሚዘሩ የደስታ መዝሙር እየዘመሩ ይሰበሰባሉ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ከእነርሱ ዘንድ ምኞቱን የሚፈጽም ሰው ብፁዕ ነው፤ ጠላቶቹን በአደባባይ በተናገረ ጊዜ እርሱ አያፍርም። See the chapter |