መዝሙር 126:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ጌታ ለኛ ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አደረገልን፤ እኛም ደስ አለን። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 በእርግጥም ብዙ ታላላቅ ነገሮችን አድርጎልናል፤ እጅግም ተደስተናል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው። See the chapter |