መዝሙር 124:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 በዚያን ጊዜ ውኃ ባሰጠመን ነበር፥ በነፍሳችንም ላይ ወራጅ ውኃ ባለፈ ነበር፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ጐርፍ ባጥለቀለቀን፣ ፈረሰኛው ውሃ ባሰጠመን፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ጐርፍ በወሰደን፥ ውሃም በሸፈነን ነበር፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 አቤቱ፥ ለቸሮች፥ ልባቸውም ለቀና መልካምን አድርግ። See the chapter |