መዝሙር 121:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ፀሐይ በቀን አይመታህም፥ ጨረቃም በሌሊት እንዲሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ፀሓይ በቀን አያቃጥልህም፤ ጨረቃም በሌሊት ጕዳት አታመጣብህም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ፀሐይ በቀን፥ ጨረቃም በሌሊት ጒዳት አያደርሱብህም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 የኢየሩሳሌም ደኅንነትዋን፥ ተነጋገሩ። ስምህን ለሚወድዱ ደስታቸው ነው። See the chapter |