መዝሙር 119:97 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)97 አቤቱ፥ ሕግህን እንደምን እጅግ ወደድሁ! ቀኑን ሁሉ እርሱ ትዝታዬ ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም97 አቤቱ፤ ሕግህን ምንኛ ወደድሁ! ቀኑን ሙሉ አሰላስለዋለሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም97 ሕግህን እጅግ እወዳለሁ፤ ስለ እርሱ ቀኑን ሙሉ አስባለሁ። See the chapter |