Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:93 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

93 በእርሱ ሕያው አድርገኸኛልና ፍርድህን ለዘለዓለም አልረሳም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

93 በርሱ ሕያው አድርገኸኛልና፣ ትእዛዝህን ከቶ አልረሳም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

93 በሕግህ አማካይነት በሕይወት እንድኖር ጠብቀኸኛልና ሕግህን ከቶ አልረሳም።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:93
5 Cross References  

ቃልህ ሕያው አድርጎኛልና ይህች በመከራዬ ደስ አሰኘችኝ።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


ዳግመኛ የተወለዳችሁት በሕያውና ጸንቶ በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል አማካይነት ከማይጠፋ ዘር እንጂ፤ ከሚጠፋ ዘር አይደለም።


ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ነው፤ ሥጋስ ምንም አይጠቅምም፤ እኔ የነገርኋችሁ ቃል መንፈስ ነው፤ ሕይወትም ነው።


ነፍሴ ወደ አፈር ተጠጋች፥ እንደ ቃልህ ሕያው አድርገኝ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements