Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:92 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

92 ሕግህ ተድላዬ ባይሆን፥ ቀድሞ በጉስቁልናዬ በጠፋሁ ነበር።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

92 ሕግህ ደስታዬ ባይሆን ኖሮ፣ በመከራዬ ወቅት በጠፋሁ ነበር።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

92 ሕግህ የደስታዬ ምንጭ ባይሆን ኖሮ ከሥቃዬ የተነሣ በሞትኩ ነበር።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:92
9 Cross References  

በመጽናትና መጻሕፍት በሚሰጡት መጽናናት ተስፋ ይሆንልን ዘንድ አስቀድሞ የተጻፈው ነገሮች ሁሉ ለትምህርታችን ተጽፎአል።


መከራና ችግር አገኙኝ፥ ትእዛዛትህ ግን ተድላዬ ናቸው።


ሕግህ ተድላዬ ናትና ቸርነትህ ትምጣልኝ፥ በሕይወትም ልኑር።


ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


የጌታን ቸርነት በሕያዋን ምድር እንደማይ አምናለሁ።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


ቃልህ ሕያው አድርጎኛልና ይህች በመከራዬ ደስ አሰኘችኝ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements