መዝሙር 119:90 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)90 እውነትህ ለልጅ ልጅ ናት፥ ምድርን መሠረትሃት እርሷም ትኖራለች። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም90 ታማኝነትህ ከትውልድ እስከ ትውልድ ሁሉ ይኖራል፤ ምድርን መሠረትሃት፤ እርሷም ጸንታ ትኖራለች። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም90 ቃልህ በዘመናት ሁሉ ጸንቶ ይኖራል፤ ምድርን መሠረትካት፤ ጸንታም ትኖራለች። See the chapter |