መዝሙር 119:85 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)85 ኃጢአተኞች ጉድጓድ ቆፈሩልኝ፥ አቤቱ፥ እንደ ሕግህ ግን አይደለም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም85 በሕግህ መሠረት የማይሄዱ እብሪተኞች ማጥመጃ ጕድጓድ ቈፈሩልኝ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም85 ሕግህን የማይጠብቁ ትዕቢተኞች እኔን ለማጥመድ ጒድጓድ ቆፍረዋል። See the chapter |