መዝሙር 119:81 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)81 ነፍሴ መድኃኒትህን ናፈቀች፥ በቃልህም ታመንሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም81 ነፍሴ ማዳንህን እጅግ ናፈቀች፤ ቃልህንም ተስፋ አደርጋለሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም81 የአንተን አዳኝነት በሙሉ ልቤ እመኛለሁ። እምነቴን በቃልህ ላይ አድርጌአለሁ። See the chapter |