Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:79 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

79 የሚፈሩህና ምስክሮችህን የሚያውቁ ወደ እኔ ይመለሱ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

79 አንተን የሚፈሩህ፣ ምስክርነትህንም የሚያውቁ ወደ እኔ ይመለሱ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

79 አንተን የሚፈሩ ትእዛዞችህን ያውቁ ዘንድ ወደ እኔ ይምጡ።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:79
4 Cross References  

በቃልህ ታምኛለሁና የሚፈሩህ እኔን አይተው ደስ ይላቸዋል።


እጅግ ተቸግሬአለሁና ጩኸቴን አድምጥ፥ በርትተውብኛልና ከሚያሳድዱኝ አድነኝ።


እኔ ለሚፈሩህ ሁሉ፥ ትእዛዝህንም ለሚጠብቁ ባልንጀራ ነኝ።


አቤቱ፥ በመዓትህ ተነሥ፥ በጠላቶቼ ላይ በቁጣ ተነሣባቸው፥ አቤቱ አምላኬ፥ ባዘዝኸው ትእዛዝ ንቃ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements