Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:77 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

77 ሕግህ ተድላዬ ናትና ቸርነትህ ትምጣልኝ፥ በሕይወትም ልኑር።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

77 ሕግህ ደስታዬ ነውና፣ በሕይወት እኖር ዘንድ ቸርነትህ ትምጣልኝ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

77 በሕግህ ደስ ስለሚለኝ ሕያው ሆኜ ለመኖር እችል ዘንድ ርኅራኄ አድርግልኝ።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:77
11 Cross References  

አቤቱ፥ ማዳንህን ናፈቅሁ፥ ሕግህም ተድላዬ ነው።


አቤቱ፥ እንደ ቃልህ፥ ምሕረትህና መድኃኒትህ ይምጡልኝ።


ነገር ግን በጌታ ሕግ ደስ የሚለው፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት የሚያስብ።


ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


ለአገስልጋይህ መልካም አድርግለት፤ ሕያው እንድሆን፥ ቃልህንም እንድጠብቅ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements