Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:74 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

74 በቃልህ ታምኛለሁና የሚፈሩህ እኔን አይተው ደስ ይላቸዋል።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

74 ቃልህን ተስፋ አድርጌአለሁና፣ የሚፈሩህ እኔን አይተው ደስ ይበላቸው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

74 በተስፋ ቃልህ ስለምታመን አንተን የሚያከብሩ ሁሉ እኔን በሚያዩበት ጊዜ ደስ ይበላቸው።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:74
10 Cross References  

እግዚአብሔርን የምትፈሩት ሁሉ፥ ኑ፥ ስሙኝ፥ ለነፍሴ ያደረገላትን ልንገራችሁ።


የሚፈሩህና ምስክሮችህን የሚያውቁ ወደ እኔ ይመለሱ።


በቃልህ ታምኛለሁና ለሚሰድቡኝ በነገር እመልስላቸዋለሁ።


ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም።


በዚያን ጊዜ ጌታን የሚፈሩ እርስ በእርሳቸው ተነጋገሩ፤ ጌታም አደመጠ፥ ሰማም፥ ጌታን ለሚፈሩ ስሙንም ለሚያከብሩ የመታሰቢያ መጽሐፍ በፊቱ ተጻፈ።


ወዳጆችህ ይድኑ ዘንድ፥ በቀኝህ አድን አድምጠኝም።


ማለዳ ጮኽሁ፥ ቃልህንም ተስፋ አድርጌአለሁ።


በፍርድህም ታምኛለሁና የእውነትን ቃል ከአፌ ፈጽመህ አታርቅ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements