መዝሙር 119:66 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)66 በትእዛዛትህ ታምኛለሁና መልካም ምክርና እውቀትን አስተምረኝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም66 በትእዛዞችህ አምናለሁና፣ በጎ ማስተዋልንና ዕውቀትን አስተምረኝ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም66 በትእዛዞችህ ስለምተማመን አስተዋይነትንና ዕውቀትን ስጠኝ። See the chapter |