Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:54 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

54 በእንግድነቴ አገር ሥርዓትህ መዝሙር ሆነችኝ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

54 በእንግድነቴ አገር፣ ሥርዐትህ መዝሙሬ ናት።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

54 በምኖርበት ቦታ ሁሉ ሕጎችህ የመዝሙሬ አዝማቾች ናቸው።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:54
4 Cross References  

ያዕቆብም ለፈርዖን አለው፦ “የእንግድነቴ ዘመን መቶ ሠላሳ ዓመት ነው፥ የሕይወቴ ዘመኖች ጥቂትም ክፋም ሆኑብኝ፥ አባቶቼ በእንግድነት የተቀመጡበትንም ዘመን አያህሉም።”


የይዝራኤላዊው የኤታን ትምህርት።


አቤቱ፥ ለምን ርቀህ ቆምህ? በመከራም ጊዜ ለምን ትሰወራለህ?


Follow us:

Advertisements


Advertisements