Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:47 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

47 እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

47 እኔ እወድደዋለሁና፣ በትእዛዝህ ደስ ይለኛል።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

47 በትእዛዞችህ የምደሰተው እነርሱን ስለምወዳቸው ነው።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:47
21 Cross References  

እጆቼንም ወደ ወደድኋቸው ወደ ትእዛዛትህ አነሣለሁ፥ ሥርዓትህንም አሰላስላለሁ።


አቤቱ፥ ሕግህን እንደምን እጅግ ወደድሁ! ቀኑን ሁሉ እርሱ ትዝታዬ ነው።


ስለዚህ ከወርቅና ከዕንቁ ይልቅ ትእዛዝህን ወደድሁ።


ኢየሱስም እንዲህ አላቸው “የእኔስ መብል የላከኝን ፈቃድ ማድረግ፥ ሥራውንም መፈጸም ነው።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


በውስጣዊ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለኛልና፥


አቤቱ፥ ማዳንህን ናፈቅሁ፥ ሕግህም ተድላዬ ነው።


ነፍሴ ምስክርህን ጠበቀች እጅግም ወደደችው።


ቃልህ እጅግ የነጠረ ነው፥ ባርያህም ወደደው።


ሃሌ ሉያ። ጌታን የሚፈራ፥ ትእዛዙንም እጅግ የሚወድድ ሰው ብፁዕ ነው።


ለዚህ ተጠርታችኋል፤ ምክንያቱም ክርስቶስ ስለ እናንተ መከራን የተቀበለው የእርሱን አርአያነት እንድትከተሉ ምሳሌን ሊተውላችሁ ነው።


ስለዚህ ሕጉ ቅዱስ ነው፤ ትእዛዙም ቅዱስ፥ ትክክለኛና መልካም ነው።


ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


በክርስቶስ ኢየሱስ የነበረ ይህ አሳብ በእናንተ ዘንድ ደግሞ ይኑር።


እንግዲህ የማልፈልገውን ነገር የማደርግ ከሆነ ሕግ ትክክል ነው እላለሁ።


ዓመፀኞችን ጠላሁ፥ ሕግን ግን ወደድሁ።


የምድርን ኃጢአተኞች ሁሉ እንደ ርኩሰት አጠፋሃቸው፥ ስለዚህ ምስክርህን ወደድሁ።


ትእዛዝህን እንደ ወደድሁ ተመልከት፥ አቤቱ፥ በምሕረትህ ሕያው አድርገኝ።


ዓመፃን ጠላሁ ተጸየፍሁም፥ ሕግህን ግን ወደድሁ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements