መዝሙር 119:46 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)46 በነገሥታት ፊት ምስክርህን እናገራለሁ፥ አላፍርምም፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም46 ምስክርነትህን በነገሥታት ፊት እናገራለሁ፤ ይህን በማድረግም ዕፍረት አይሰማኝም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም46 ትእዛዞችህን በነገሥታት ፊት እናገራለሁ፤ ከቶም አላፍርም። See the chapter |