Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 የእውነትህን መንገድ መረጥሁ፥ ፍርድህንም አልረሳሁም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 የእውነትን መንገድ መርጫለሁ፤ ሕግህንም ፊት ለፊቴ አድርጌአለሁ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ታማኝ ለመሆንና ሕግህን ለመጠበቅ ወስኜአለሁ።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:30
16 Cross References  

እውቀትን ጠልተዋልና፥ ጌታንም መፍራት አልመረጡምና፥


የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ብቻ ነው፤ ማርያምም መልካሙን ድርሻ መርጣለች፤ ከእርሷም አይወሰድባትም።”


የሐሰትን መንገድ ከእኔ አርቅ፥ የሕግህንም ጸጋ ስጠኝ፥


ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ፥ አዲስ እንደ ተወለዱ ሕፃናት ንጹሑን መንፈሳዊ ወተት ተመኙ፤


ከልጆችሽ አንዳንዶቹ ከአባት እንደተቀበልነው ትእዛዝ መሠረት በእውነት የሚመላለሱ ሆነው በማግኘቴ እጅግ ደስ ብሎኛል።


የልቤ ደስታ ነውና ምስክርህን ለዘለዓለም ወረስሁ።


ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


ጌታንም ማገልገል ክፉ መስሎ ቢታያችሁ፥ አባቶቻችሁ በወንዝ ማዶ ሳሉ ያገለገሉአቸውን አማልክት ወይም በምድራቸው የተቀመጣችሁባቸውን የአሞራውያንን አማልክት ታገለግሉ እንደሆነ፥ የምታገለግሉትን ዛሬ ምረጡ። እኔና ቤቴ ግን ጌታን እናገለግላለን።”


እኔ ግን እውነትን ስለምናገር አታምኑኝም።


ትእዛዛትህን መርጫለሁና እጅህ የሚያድነኝ ይሁን።


ከጥንት የነበረውን ፍርድህን አሰብሁ፥ አቤቱ፥ ተጽናናሁም።


ዛሬ እኔ የማዝህ እነዚህን ቃላትም በልብህ አኑር።


የጌታን መንገድ ጠብቄአለሁና፥ በአምላኬም አላመፅሁም።


ፍርዱ ሁሉ በፊቴ ነበረና፥ ሥርዓቱንም ከፊቴ አላራቅሁም።


Follow us:

Advertisements


Advertisements