መዝሙር 119:175 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)175 ነፍሴ ትኑርልኝ ታመሰግንህማለች፥ ፍርድህም ይርዳኝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም175 አመሰግንህ ዘንድ በሕይወት ልኑር፤ ሕግህም ይርዳኝ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም175 አንተን ለማመስገን እንድችል ዕድሜዬን አርዝምልኝ፤ ሥርዓትህም ረዳቴ ይሁን። See the chapter |