Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:171 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

171 ሥርዓትህን አስተምረኸኛልና ከንፈሮቼ ምስጋናን አወጡ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

171 ሥርዐትህን አስተምረኸኛልና፣ ከንፈሮቼ ምስጋናን አፈለቁ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

171 ሕግህን ስለምታስተምረኝ ዘወትር አመሰግንሃለሁ።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:171
6 Cross References  

ለክፉ ሰው ጉድጓድ እስኪቈፈር ድረስ ከአስከፊ ዘመናት ይወገድ ዘንድ፥ አቤቱ፥ አንተ የገሠጽኸው ሕግህንም ያስተማርኸው ሰው ብፁዕ ነው።


አቤቱ፥ ትክክለኛ ፍርድህን ስማር በቅን ልብ አመሰግንሃለሁ።


አምላኬ፥ ከታናሽነቴ ጀምረህ አስተማርኸኝ፥ እስከ ዛሬም ተኣምራትህን እነግራለሁ።


ለሕግ ተላላፎች መንገድህን አስተምራለሁ፥ ኃጢአተኞችም ወደ አንተ ይመለሳሉ።


ምስጋናን የሚሠዋ ያከብረኛል፥ የእግዚአብሔርን ማዳን ለእርሱ የማሳይበት መንገድ ከዚያ አለ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements