Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 በሥርዐትህ ደስ ይለኛል፤ ቃልህንም አልዘነጋም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 በሕግህ ደስ ይለኛል፤ ቃልህንም አልረሳም።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:16
24 Cross References  

ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


በውስጣዊ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለኛልና፥


ልጄ ሆይ፥ ሕጌን አትርሳ፥ ልብህም ትእዛዛቴን ይጠብቅ።


እርሷን ወድጃለሁና የትእዛዝህን መንገድ ምራኝ።


እንደ ጠፋ በግ ተቅበዘበዝሁ፥ ትእዛዛትህን አልረሳሁምና ባርያህን ፈልገው።


እኔ ታናሽና የተናቅሁ ነኝ፥ ትእዛዛትህን ግን አልረሳሁም።


ነፍሴ ሁልጊዜ በእጅህ ውስጥ ናት፥ ሕግህን ግን አልረሳሁም።


በጢስ ውስጥ እንዳለ አቁማዳ ሆኛለሁና፥ ሥርዓትህን ግን አልረሳሁም።


ሕግህ ተድላዬ ናትና ቸርነትህ ትምጣልኝ፥ በሕይወትም ልኑር።


ልባቸው እንደ ወተት ረጋ፥ እኔ ግን በሕግህ ደስ ይለኛል።


ነገር ግን በጌታ ሕግ ደስ የሚለው፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት የሚያስብ።


በብልጽግና እንደሚደሰቱ ሁሉ በሕጎችህ መንገድ ደስ አለኝ።


በዚያን ጊዜ እንዲህ አልሁ፦ “እነሆ፥ መጣሁ፥ ስለ እኔ በመጽሐፍ ራስ ተጽፎአል፥


አንተን እንዳልበድል፥ ቃልህን በልቤ ሰወርሁ።


የኀጥኣን ገመዶች ተተበተቡብኝ፥ ሕግህን ግን አልረሳሁም።


መከራና ችግር አገኙኝ፥ ትእዛዛትህ ግን ተድላዬ ናቸው።


ሕግህን አልረሳሁምና ችግሬን ተመልከት አድነኝም።


አቤቱ፥ ማዳንህን ናፈቅሁ፥ ሕግህም ተድላዬ ነው።


ፍርድን ማድረግ ለጻድቅ ደስታ ነው፥ ኃጢአትን ለሚያደርጉ ግን ጥፋት ነው።


ቃላትህ ተገኝተዋል እኔም በልቼአቸዋለሁ፤ አቤቱ! የሠራዊት አምላክ ጌታ ሆይ! በስምህ ተጠርቻለሁና ቃላትህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆኑኝ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements