Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:158 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

158 ቃልህን አልጠበቁምና ሰነፎችን አይቼ አዘንሁ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

158 ቃልህን አይጠብቁምና፣ ከዳተኞችን አይቼ አርቃቸዋለሁ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

158 ቃልህን ስለማይጠብቁ፥ ከሐዲዎችን አይቼ ተጸየፍኳቸው።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:158
5 Cross References  

አቤቱ፥ የሚጠሉህን እኔ የጠላሁ አይደለሁምን? በአንተ ላይ የሚነሡትንም አልናቅሁምን?


ሕግህን ከተዉ ከኃጢአተኞች የተነሣ ኀዘን ያዘኝ።


ሕግህን አልጠበቅሁምና የውኃ ፈሳሽ ከዐይኖቼ ፈሰሰ።


ጌታም እንዲህ አለው፦ በከተማይቱ መካከል፥ በኢየሩሳሌም መካከል እለፍ፥ በመካከልዋም ስለ ተሠራው ርኩሰት ሁሉ በሚተክዙና በሚያለቅሱ ሰዎች ግምባር ላይ ምልክትን አድርግ።


ስለ ልባቸውም ድንዛዜ አዝኖ፥ ዙሪያውን በቁጣ ተመለከተና ሰውየውን፦ “እጅህን ዘርጋ፤” አለው። እርሱም ዘረጋ፤ እጁም ዳነች።


Follow us:

Advertisements


Advertisements