Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:155 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

155 መድኃኒት ከኀጥኣን ሩቅ ነው፥ ሥርዓትህን አልፈለጉምና።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

155 ሥርዐትህን ስለማይሹ፣ ድነት ከክፉዎች የራቀ ነው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

155 ሕግህን ስለማይፈልጉ ክፉዎች የመዳን ተስፋ የላቸውም።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:155
11 Cross References  

ልጆቹም ከደኅንነት ርቀዋል፥ በበርም ውስጥ ተረግጠዋል፥ የሚደርስላቸውም የለም።


የሚያስተውል የለም፤ እግዚአብሔርን የሚፈልግ የለም፤


እርሱም እየጮኸ ‘አብርሃም አባት ሆይ! ማረኝ፤ በዚህ ነበልባል እሠቃያለሁና የጣቱን ጫፍ በውሃ ነክሮ ምላሴን እንዲያበርድልኝ አልዓዛርን ላክልኝ፤’ አለ።


የከንፈሮችን ፍሬ እፈጥራለሁ፤ በሩቅም በቅርብም ላለው ሰላም ሰላም ይሁን፥ እፈውሰውማለሁ፥ ይላል ጌታ።


እናንተ ከጽድቅ የራቃችሁ እልከኞች፥ ስሙኝ፤


የዕውቀት መጀመሪያ ጌታን መፍራት ነው፥ ሞኞች ግን ጥበብንና ተግሣጽን ይንቃሉ።


ከንጹሕ ጋር ንጹሕ ሆነህ ትገኛለህ፥ ከጠማማም ጋር ብልህ ሆነህ ትገኛለህ።


ክፉ በትዕቢቱ ጌታን አይፈልገውም፥ በሐሳቡ በሙሉ እግዚአብሔር የለም።


ሁላችን እንደ ድቦች እንጮኻለን፤ እንደ ርግብ በመቃተት እንጮኻለን፤ ፍትህን በተስፋ እንጠባበቅ ነበር እርሱ ግን የለም፤ መዳንም ከእኛ ዘንድ ርቆአል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements