መዝሙር 119:154 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)154 ፍርዴን ፍረድ አድነኝም፥ ስለ ቃልህ ሕያው አድርገኝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም154 ተሟገትልኝ፤ አድነኝም፤ እንደ ቃልህም ሕያው አድርገኝ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም154 ስለ መብቴ ተከራከርልኝ፤ አድነኝ፤ በተስፋ ቃልህም መሠረት በሕይወት አኑረኝ። See the chapter |