Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:146 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

146 ወደ አንተ ጮኽሁ፥ አድነኝ፥ ምስክርህንም እጠብቃለሁ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

146 ወደ አንተ እጣራለሁና አድነኝ፤ ምስክርነትህንም እጠብቃለሁ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

146 ወደ አንተ እጮኻለሁ፤ አድነኝም፤ እኔም ሕግህን እጠብቃለሁ።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:146
7 Cross References  

መድኃኒታችንም ከኃጢአት ሁሉ እንዲቤዠን፥ መልካሙንም ለማድረግ የሚቀናውን ገንዘቡም የሚሆነውን ሕዝብ ለራሱ እንዲያነጻ፥ ስለ እኛ ነፍሱን ሰጥቶአል።


ከሰው ግፍ አድነኝ፥ ትእዛዝህንም እጠብቃለሁ።


ልጅም ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ።”


ሕጉን የሚጠብቁ፥ በፍጹም ልብ የሚሹት ምስጉኖች ናቸው፥


እኔ የአንተ ነኝ፥ ፍርድህን ፈልጌአለሁና አድነኝ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements