Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:143 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

143 መከራና ችግር አገኙኝ፥ ትእዛዛትህ ግን ተድላዬ ናቸው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

143 መከራና ሥቃይ ደርሶብኛል፤ ነገር ግን ትእዛዝህ ደስታዬ ነው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

143 ብዙ ችግርና ጭንቀት ደርሶብኛል፤ ትእዛዞችህ ግን ደስታን ይሰጡኛል።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:143
11 Cross References  

ከተናገራቸው ትእዛዛት አልኮበለልኩም፥ የአፉን ቃል በልቤ ደብቄአለሁ።


እጅግ ተቸገርሁ፥ አቤቱ፥ እንደ ቃልህ ሕያው አድርገኝ።


የዕርገት መዝሙር። አቤቱ፥ አንተን ከጥልቅ ጠራሁህ።


ሕግህ ተድላዬ ናትና ቸርነትህ ትምጣልኝ፥ በሕይወትም ልኑር።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


የሞት ገመዶች ወጠሩኝ፥ የሲኦልም ሕማም አገኘኝ፥ ጭንቀትንና መከራን አገኘሁ።


ኢየሱስም እንዲህ አላቸው “የእኔስ መብል የላከኝን ፈቃድ ማድረግ፥ ሥራውንም መፈጸም ነው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements