Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:138 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

138 ምስክርህን በጽድቅ አዘዝህ፥ እጅግም ቅን ነው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

138 ምስክርነትህን በጽድቅ አዘዝህ፤ እጅግ አስተማማኝም ነው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

138 ሕግህ በፍጹም እውነትና ትክክል ነው።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:138
5 Cross References  

ምስክርህ ለዘለዓለም ጽድቅ ነው፥ እንዳስተውል አድርገኝ፥ በሕይወትም አኑረኝ።


ትእዛዛትህ ሁሉ እውነት ናቸው፥ በዓመፅ አሳድደውኛል፥ እርዳኝ።


ከግብጽ በወጡ ጊዜ ሙሴ ለእስራኤል ልጆች የተናገረው ምስክርና ሥርዓት፥ ሕጎችም እነዚህ ናቸው።


በዓይናችሁ ፊት ዛሬ እንዳኖርኩት እንደዚህ ሕግ ሁሉ ጽድቅ የሆነች ሥርዓትና ሕግጋት ያለው ታላቅ ሕዝብስ የት ይገኛል?


Follow us:

Advertisements


Advertisements