Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:135 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

135 በባርያህ ላይ ፊትህን አብራ፥ ሥርዓትህንም አስተምረኝ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

135 በባሪያህ ላይ ፊትህን አብራ፤ ሥርዐትህንም አስተምረኝ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

135 የፊትህን ብርሃን ለባሪያህ አብራለት፤ ሕግህንም አስተምረኝ።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:135
14 Cross References  

የጽድቅን መሥዋዕት ሠዉ፥ በጌታም ታመኑ።


በዚያን ጊዜም መጻሕፍትን እንዲያስተውሉ አእምሮአቸውን ከፈተላቸው፤


ከአንተም አንራቅ፥ አድነን ስምህንም እንጠራለን።


ለጎረቤቶቻችን መከራከርያ አደረግኸን፥ ጠላቶቻችንም ይሣለቁብናል።


በኤፍሬምና በብንያም በምናሴም ኃይልህን አንሣ እኛንም ለማዳን ና።


እነሆ፥ እግዚአብሔር በኃይሉ ልዑል ነው፥ እንደ እርሱስ ያለ አስተማሪ ማን ነው?


መንገዶቼን ዘረዘርሁ፥ ሰማኸኝም፥ ደንቦችህን አስተምረኝ።


አቤቱ፥ አንተ ቡሩክ ነህ፥ ደንቦችህን አስተምረኝ።


ለመዘምራን አለቃ፥ በመለከቶች፥ ስለ አሦራውያን፥ የአሳፍ የምስክር መዝሙር።


የማላየውን ነገር አንተ አስተምረኝ፥ ኃጢአትንም ሠርቼ እንደሆነ፥ ደግሜ አልሠራም የሚለው ማን ነው?


ወደ እግዚአብሔር ይጸልያል፥ እርሱም ይሰማዋል፥ ፊቱንም በደስታ ያሳየዋል፥ ለሰውም የጽድቁን ዋጋ ይመልስለታል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements