Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:134 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

134 ከሰው ግፍ አድነኝ፥ ትእዛዝህንም እጠብቃለሁ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

134 ትእዛዝህን መጠበቅ እንድችል፣ ከሰዎች ጥቃት ታደገኝ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

134 ትእዛዞችህን መጠበቅ እንድችል ከሚጨቊኑኝ ሰዎች እጅ አድነኝ።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:134
9 Cross References  

ባርያህን በመልካም ጠብቀው፥ ትዕቢተኞችም አይጋፉኝ።


በይሁዳም ሁሉና በገሊላ በሰማርያም የነበሩት አብያተ ክርስቲያናት በሰላም ኖሩ፤ ታነጹም፤ በእግዚአብሔርም ፍርሃትና በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።


አቤቱ፥ ወደ አንተ ጮኽሁ፦ አንተ መጠጊያዬ ነህ፥ በሕያዋንም ምድር አንተ እድል ፈንታዬ ነህ አልሁ።


አቤቱ፥ በአንተ ዘንድ ሰእለት አለብኝ፥ የምስጋና መሥዋዕት አቀርብልሀለሁ፥


Follow us:

Advertisements


Advertisements