መዝሙር 119:132 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)132 ስምህን ለሚወድዱ እንደምታደርገው ፍርድ፥ ወደ እኔ ተመልከት ማረኝም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም132 ስምህን ለሚወድዱ ማድረግ ልማድህ እንደ ሆነ ሁሉ፣ ወደ እኔ ተመልሰህ ምሕረት አድርግልኝ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም132 ወደ እኔ ተመለስ፤ ለሚወዱህ ሁሉ እንደምታደርገውም ምሕረት አድርግልኝ። See the chapter |