መዝሙር 119:122 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)122 ባርያህን በመልካም ጠብቀው፥ ትዕቢተኞችም አይጋፉኝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም122 ለባሪያህ በጎነት ዋስትና ሁን፤ እብሪተኞች እንዲጨቍኑኝ አትፍቀድላቸው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም122 የእኔን የአገልጋይህን ደኅንነት አረጋግጥ፤ እብሪተኞች እንዲያጠቁኝ አታድርግ። See the chapter |