መዝሙር 119:117 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)117 እርዳኝ እድናለሁም፥ ሁልጊዜም ሥርዓትህን እመረምራለሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም117 ያለ ሥጋት እቀመጥ ዘንድ ደግፈህ ያዘኝ፤ ሥርዐትህንም ዘወትር እመለከታለሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም117 እድን ዘንድ ደግፈኝ፤ ሁልጊዜም ሕጎችህን እፈጽማለሁ። See the chapter |