Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 119:113 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

113 ዓመፀኞችን ጠላሁ፥ ሕግን ግን ወደድሁ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

113 መንታ ልብ ያላቸውን ጠላሁ፤ ሕግህን ግን ወደድሁ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

113 በፍጹም ልባቸው በአንተ የማይታመኑትን ወላዋዮች ሁሉ ጠላሁ፤ ሕግህን ግን ወደድኩ።

See the chapter Copy




መዝሙር 119:113
9 Cross References  

በመንገዱ ሁሉ የሚወላውል ሁለት ሐሳብ ያለው ሰው ነው።


ኢየሩሳሌም ሆይ! እንድትድኚ ልብሽን ከክፉ ነገር እጠቢ። ክፉ ሐሳብ በውስጥሽ የሚኖርብሽ እስከ መቼ ድረስ ነው?


ክፉ ሰው መንገዱን በደለኛም አሳቡን ይተው፤ ወደ ጌታም ይመለስ እርሱም ይምረዋል፤ ይቅርታውም ብዙ ነውና ወደ አምላካችን ይመለስ።


በእግዚአብሔር እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ክርክርና ማንኛውም የእብሪት እንቅፋት እናፈርሳለን፤ አእምሮን ሁሉ እየማረክን ለክርስቶስ እንዲታዘዝ እናደርጋለን፤


ከውስጥ፥ ከሰው ልብ የሚወጡት ክፉ ሐሳብ፥ ምንዝር፥ ስርቆት፤ ሰው መግደል፥ ዝሙት፥


ቃልህ ለጉሮሮዬ ጣፋጭ ነው፥ ከማርና ከወለላ ይልቅ ለአፌ ጣፈጠኝ።


አቤቱ፥ ሕግህን እንደምን እጅግ ወደድሁ! ቀኑን ሁሉ እርሱ ትዝታዬ ነው።


የሰዎች ሐሳብ ከንቱ እንደሆነ ጌታ ያውቃል።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements