መዝሙር 119:110 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)110 ኃጢአተኞች ወጥመድን ዘረጉብኝ፥ ከትእዛዝህ ግን አልሳትሁም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም110 ክፉዎች ወጥመድ ዘረጉብኝ፤ እኔ ግን መመሪያህን አልተላለፍሁም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም110 ክፉዎች ወጥመድ ዘረጉብኝ፤ እኔ ግን ከትእዛዞችህ ፈቀቅ አላልኩም። See the chapter |