መዝሙር 118:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በኃያላን ከመታመን ይልቅ በጌታ መጠለል ይሻላል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በገዦች ተስፋ ከማድረግ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 በመሪዎች ከመመካት ይልቅ፥ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ጐልማሳ መንገዱን በምን ያቀናል? ቃልህን በመጠበቅ ነው። See the chapter |