መዝሙር 118:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ይህች ከጌታ ዘንድ ሆነች፥ ለዓይናችንም ድንቅ ናት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 እግዚአብሔር ይህን አድርጓል፤ ይህም ለዐይናችን ድንቅ ነው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ይህም የእግዚአብሔር ሥራ ነው፤ ለዐይኖቻችንም ድንቅ ነው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 አለቆች ደግሞ ተቀምጠው እኔን አሙኝ፤ ባሪያህ ግን ፍርድህን ያሰላስል ነበር። See the chapter |